![]() ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ዓለም አቀፍ ካውንስል |
ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ አለምአቀፍ ካውንስል /CSJICተልእኳችን ኢትዮጵያ ውስጥ ዜግነትን መሠረት ያደረገ ዴሞክራሲያዊ የፖለቲካ ስርአት እንዲጎለበት ማገዘ፤ የህዝባችን ሁለንተናዊ ችግሮች እንዲቃለሉ የበኩላችንን አስተዋጽኦ ማበርከትና በትውልድ ሀገራችን የወደፊት አቅጣጫ ላይ በጎ ሚና መጫዎት ነው። Our mission is to support the formation of citizenship-based democratic political order in Ethiopia, contribute to the alleviation of multi-faceted problems of our people and play constructive roles in the future direction of our country of origin. |
አባል በመሆን ዜግነትን መሰረት ያደረገ ዲሞክራሲያዊ ስርአት በኢትዮጵያ እንዲመሰረትና የህዝባችን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ተቃለው ማህበራዊ ፍትህ በሀገራችን እንዲሰፍን የበኩለዎን ድርሻ ይወጡ።
በተላከልዎ የምዝገባ ኢሜል መሰረት እንዴት ድህረ ገፃችን ውስጥ ገብተው የአባልነት ክፍያዎን መፈጸም እንደሚችሉ የሚይሳይ
የዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ አለምአቀፍ ካውንስል እሴቶች
እሴቶቻችን ተልእኳችንን በተሳካ ሁኔታ ለመፈጸምና ራዕያችንን ለማሳካት የምንገለገልባቸው የሀሳብና የድርጊት መርሆቻችን ናቸው።
|